ከክፍል ሃያ ስምንት የቀጠለ
የተከበራችሁ የዚች ጦማር ታዳሚዎች
ምእመናን!
እንደምን ሰነበታቸሁ? ጌታችንና መድኃኒታችን
ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ብሎ የጾመውን ዐቢይ ጾም፤እኛም እንደ አቅማችን ጾመን እንድንፈጽመው የረዳን ልዑል እግዚአብሔር ስሙ
የተመሰገነ ይሁን፡፡
ከዚህ በመቀጠል የጌታችንን የሕማሙን፣የሞቱንና የትንሣኤውን ነገር በመጠኑ ለማዘከር እንሞክራለን፡፡
መልካም ንባብ!