የተወደዳችሁ አንባብያን!
እንደምን ሰነበታችሁ ?
በክፍል አስራ ዘጠኝ
ጽሁፋችን "ተሐድሶ ዘኦርቶዶክስ የእምነት መግለጫ" በመጽሐፍ ቅዱስ ሲመዘን! በሚል ርዕስ ጀምረን
በይቀጥላል እንዳቆየነው ይታወሳል፡፡ ክፉውን ነገር እንድንጸየፍ ከበጎ ነገር ጋር እንድንተባበር ከቅዱሳት መጻሕፍት በተማርነው መሠረት ‹‹ቲጂ የተዋህዶ ልጅ ተዋህዶ››የተባለች እህታችን በface
book ያስተላለፈችው ትምህርት የእኛም መልእክት ስለሆነ ሳንጨምርና ሳንቀንስ እንድታነቡት እንጋብዛለን፡፡