Friday, November 17, 2017

“ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ ፡፡” ማቴ.7፤16 ክፍል ሰላሳ ስድስት

ከክፍል ሰላሳ አምስት የቀጠለ፦
የተወደዳችሁ አንባብያን! እንደምን ሰነበታችሁ? 
ለዚህ ዕለት ያደረሰን ልዑል እግዚአብሔር ስሙ ይመስገን፡፡
       የተከበራችሁ የዚች የጡመራ መድረክ ተከታታዮች፤ በክፍል ሰላሳ አምስት እራሳቸውን ‹‹ተሐድሶ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ›› ብለው የሚጠሩት አጽራረ ቤተ ክርስቲያን፤ እውነተኛ የተዋሕዶ አማኝ መስሎ ለመታየት የሚጠቀሙባቸውን ዋና ዋና የማሳሳቻ ስልቶች ማሳየታችን ይታወሳል፡፡በዚህ ክፍል ደግሞ የዘመነ ጽጌን ፍጻሜ ምክንያት በማድረግ ጥቂት ትምህርታዊ መልእክት አለችን፡፡

መልካም ንባብ!

Tuesday, November 14, 2017

“ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ ፡፡” ማቴ.7፤16 ክፍል ሰላሳ አምስት

ከክፍል ሰላሳ አራት የቀጠለ፦
የተወደዳችሁ አንባብያን! እንደምን ሰነበታችሁ? 
ለዚህ ዕለት ያደረሰን ልዑል እግዚአብሔር ስሙ ይመስገን፡፡
       የተከበራችሁ የዚች የጡመራ መድረክ ተከታታዮች፤ በክፍል ሰላሳ አራት እራሳቸውን ‹‹ተሐድሶ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ›› ብለው የሚጠሩት አጽራረ ቤተ ክርስቲያን፤ እውነተኛ የተዋሕዶ አማኝ መስሎ ለመታየት የሚጠቀሙባቸውን የማሳሳቻ ስልቶች ለማሳየት መግቢያውን ጀምረን  በይቀጥላል ባቆየነውን መሠረት፤ እነሆ በዚህ ክፍል ዋና ዋናዎቹን ለማሳየት እንሞክራለን፡፡
መልካም ንባብ!