ከክፍል አስራ ሰባት የቀጠለ
የተከበራቸሁ አንባብያን!
በዚህ የመወያያ መድረክ (ወልድ ዋሕድ) ክፍል ስድስትና ሰባት ቤተ ክርስቲያናችን
በመዝሙር በኩል እየገጠማት ያለውን ፈተና በማስመልከት ባቀረብነው ጽሁፍ መጠነኛ ግንዛቤ እንዳገኛችሁ እናምናለን፡፡እንዲሁም በክፍል
አስራ ስድስትና አስራ ሰባት ደግሞ "Bini Zelideta" ከተባሉ ወንድማችን ከፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ያገኘነውን
ጽሁፍ የእኛም ሃሳብ ስለሆነና ትልቅ መልእክት የሚያስተላልፍ ሆኖ ስላገኘነው ምንም ሳንጨምርና ሳንቀንስ አስነብበናችኋል፡፡አሁንም
ከዚህ በመቀጠል "Blni Zelideta" መዝሙርን በተመለከተ የጻፉትን ክፍል ሦስትና ማጠቃለያውን እንድታነቡ እየጋበዝን፤ጉዳዩ
ይመለከተናል የምንል ሁላችንም በዚህ ጽሁፍ ላይ በምናገኘው መልእክት መሠረት ችግሩን ከማስወገድ አኳያ የየድርሻችንን መልካም ስራ
እንድናበረክት ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
መልካም ንባብ!